Search a title or topic

Over 20 million podcasts, powered by 

Player FM logo

DW.COM | Deutsche Welle Podcasts

show episodes
 
The original European current affairs podcast from Germany’s international broadcaster. Bringing you expert analysis and on-the ground reporting from the European capitals and beyond. Join host Kate Laycock and DW’s network of seasoned correspondents for your weekly dose of euro-politics and culture. Published every Thursday.
  continue reading
 
Looking to reconnect with nature? Want to make better decisions for the health of the planet? Every Friday, Living Planet brings you the stories, facts and debates on the key environmental issues of our time.
  continue reading
 
DW AfricaLink is packed with news, politics, culture and more — every weekday. From combating health issues and freedom of expression to finances, tolerance and environmental protection, we have it covered.
  continue reading
 
ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና ዜናዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል። የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ። የዶይቼ ቬለን ዜናዎች በአፕል ፖድካስት እና በስፖቲፋይ ማድመጥ ትችላላችሁ። የዶይቼ ቬለ ዜና በራዲዮ፣ በሳተላይት እና በፌስቡክ በየዕለቱ በቀጥታ ይደመጣል።
  continue reading
 
পাউলা ও ফিলিপ জার্মানির রহস্যজনক ঘটনা অনুসন্ধান করছে। তাদের সঙ্গে জার্মানির এক প্রান্ত থেকে আরেক প্রান্ত পর্যন্ত সফর করুন এবং সেই সাথে জার্মান শিখুন! এই কোর্স বিশেষভাবে আপনার জার্মান ভাষা শুনে বোঝার ক্ষমতা বৃদ্ধি করবে।
  continue reading
 
Mission Europe ለጀማሪዎች የተዘጋጀ የቋንቋ ትምህርት ሲሆን ፦ Mission Berlin ፦ Misja Kraków እና Mission Paris የሚሰኙትን ልብ ሰቃይ ወንጀል ነክ ታሪኮችን አካቶዋል። ወደ ቋንቋው ዓለም በመዝለቀ የፖላንድኛ፣የ ጀርመንኛ ወይም የፈረንሳይኛ ቋንቋ ይማሩ።
  continue reading
 
Shirin al´adu, addinai da kuma zamantakewa tsakanin al´ummomi dabam-dabam a duniya. Taba Ka Lashe shiri ne da ke duba batutuwan da suka shafi al'adu da zamantakewa tsakanin al'ummomi da mabiya addinai dabam-dabam a duniya da zummar kyautata zamantakewarsu, zaman lafiya da kuma fahimtar juna tsakani. Muna gabatar muku da shirin ta rediyo a kowane mako, kuna kuma iya sauraronsa a shafinmu na Internet da kuma ta kafar Podcast.
  continue reading
 
Andreas amekamilisha masomo yake na yuko tayari kufanya utafiti wa makala yake ya kwanza. Kazi yake inamwelekeza na inampeleka (bila shaka pamoja na rafiki yake wa ajabu ex) katika iliyokuwa Ujerumani ya Mashariki. Mambo muhimu ya sarufi: Kauli-tendwa, vishazi tegemezi, vitenzi vya kujirejea, dhamira tegemezi.
  continue reading
 
On the Green Fence lives up to its name in looking at complex, often divisive environmental issues from multiple angles. It’s not about greenism, but about delving into the major concerns of our time in an engaging and human way. DW reporter Neil King sits on the fence and explores the role business, society and science play in our transition to a more environmentally friendly world. In so doing, he aims to make sense of issues that affect us all, but which are often over-simplified or convo ...
  continue reading
 
Loading …
show series
 
Tanzania's October 29 general election saw internet blackouts sweeping the nation and violent protests erupting. The unrest has left Tanzanians questioning the legitimacy of the process. In this episode, Eddy Micah Jr. speaks with Fergus Kell of Chatham House and DW's George Okachi to unpack the political theatre, the silencing of dissent, and what…
  continue reading
 
በሰውሠራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ የሚፈጠሩ ሀሰተኛ ምስሎች እና ቪዲዮዎች ባለንበት የዲጂታል ቴክኖሎጂ ዘመን ትልቁ ፈተና ነው።በተለይ ዲፕፌክ የሚባለው ዘዴ ሰዎች ያልተናገሩትን አስመስለው የሚናገሩ፣ያላደረጉትን ድርጊት የሚፈጽሙ ምስሎችን እና ቪዲዮዎችን ለመፍጠር ይውላል። ለመሆኑ እነዚህ ይዘቶች ከእውነተኛዎቹ እንዴት መለየት ይቻላል?By DW
  continue reading
 
-የዩናይትድ ስቴትስ ጦር ባለፈዉ ሚዚያ የመን እስር ቤት ዉስጥ የነበሩ ስደተኞችን መግደሉ የጦር ወንጀል ሊሆን እንደሚችል የመብት ተሟጋቾች አስታወቁ።በጥቃቱ የተገደሉት አብዛኞቹ ኢትዮጵያዉያን ሳይሆኑ እንዳልቀረ ተነግሯል።---የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ጦር ኤል ፋሻር በተባለችዉ ከተማ የሚኖሩ ሰላማዊ ሰዎችን መግደሉ ዓለም አቀፍ ተቃዉሞና ዉግዘት አስከትሏል።----ሩሲያ በሁለት ቀናት ልዩነት ዉስጥ የኑክሌር አረር መሸከም የሚችሉ አዳዲስ ሚሳዬልና የዉሐ ዉስጥ ሰዉ አዉልባ አዉሮፕላን ሞከረች።የመሳሪያዎቹን ሙከ,ራ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ …
  continue reading
 
After a high-stakes vote returned President Alassane Ouattara for a fourth term, DW's AfricaLink podcast unpacks what this means for Cote d'Ivoire’s political future. Eddy Micah Jr. speaks with DW West Africa correspondent Bram Posthumus and Alex Vines, expert on African affairs at the European Council on Foreign Relations, to explore the implicati…
  continue reading
 
የሕዝብ ተወካዮች ምክርቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 5ተኛው የሥራ ዘመን 2ኛው መደበኛ ስብሰባው ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ያቀረቡትን የ2018 ዓ.ም የመንግሥት የትኩረት አቅጣጫ በአንድ ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ አጸደቀ። በኬንያ አንድ አነስተኛ አውሮፕላን በመስከሱ ቢያንስ 11 ሰዎች መሞታቸውን የሐገሪቱ የስቢል አቭዬሽን ባለሥልጣን አስታወቀ። የሕዝብ ዓመፅ ተገን አድርገው የሐገሪቱን ፕሬዝደንት ያስወገዱት የማዳጋስካር ወታደራዊ ሁንታ በዛሬው ዕለት በአብዛኛው ስቪሎችን ያካተተ የካቢኔ አባላት መሰየማቸውን አስታወቁ።…
  continue reading
 
At 92, President Paul Biya was declared the winner of Cameroon's presidential election, extending his decades-long rule. But opposition parties are rejecting the results, alleging widespread voter fraud. What does this mean for Africa's oldest president and a country yearning for change? DW’s Eddy Micah Jr. breaks it down with Dorcas Ekupe and poli…
  continue reading
 
ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል ። አርሰናል በአንዲት ብቸኛ ግብ መሪነቱን ከማስጠበቅም በላይ ከተከታዬ በአምስት ነጥብ መራቅ ችሏል ። ለተወሰኑ ጊዜያት የደረጃ ሰንጠረዡን ሲመራ የቆየው ሊቨርሉል የቁልቁለት ሽምጡን ተያይዞታል ።By DW
  continue reading
 
• በምዕራብ ዳርፉር ኤልፋሽር ቀውሱ ተባብሶ ሊቀጥል ይችላል የሚል ስጋት እንደገባው የመንግሥታቱ ድርጅት አስጠነቀቀ። • ሁለቱ ምዕራብ አፍሪቃዉያን አዛውንቶች ፕሬዚዳንታዊ ምርጫውን አሸነፉ ። • የማሊ ፍርድ ቤት በቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር ላይ እስራት ፈረደ። • የአሜሪካው ምክትል ፕሬዚዳንት ጄዲ ቫንስ ምስራቅ አፍሪቃዊቷን ሀገር ኬንያን ሊጎበኙ ነው። • በሊባኖስ የተሰማራው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰላም አስከባሪ ኃይል «ከእስራኤል ሳይቃጣብኝ አይቀርም» ያለውን የሰው አልባ አውሮፕላን ማለትም ድሮን መትቶ መጣሉን አስታወቀ።…
  continue reading
 
In Ghana, gold is more than just a precious metal. From environmental destruction due to galamseys (illegal mines), to alleged funding of extremist violence through proceeds made from illegal mining, the country faces a complex crisis. DW’s Eddy Micah Jr. discusses this critical topic with extractives expert Solomon Kusi Ampofo, Maxwell Suuk, DW co…
  continue reading
 
የጅቡቲ ምክር ቤት በሀገሪቱ ሕገ-መንግሥት ለፕሬዝደንትነት የሚወዳደሩ ዕጩዎች ላይ የተጣለው የዕድሜ ገደብ እንዲነሳ የቀረበ የውሳኔ-ሐሳብ በሙሉ ድምጽ አጸደቀ። የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል የአል-ፋሺር ከተማን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩን አስታወቀ። ቀይ መስቀል እና የግብጽ ባለሙያዎች በጋዛ ሠርጥ የታጋቾችን አስከሬኖች የእስራኤል ጦር ከሚቆጣጠራቸው አካባቢዎች አልፈው እንዲያፈላልጉ ተፈቀደላቸው። ሩሲያ “ቢሮቬስኒክ” የተባለ አዲስ ኑክሌር ተሸካሚ ተወንጫፊ ሚሳይል የመጨረሻ ሙከራ በስኬት ማጠናቀቋን አስታወቀች። የፈረንሳይ ባለሥልጣናት ባለፈው ሣምንት ከሉቭ ሙዚ…
  continue reading
 
አይቮሪኮስታዊያን ዛሬ ለፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ድምጽ ሲሰጡ ዋሉ። የለንደን ፖሊሶች በወሲባዊ ትንኮሳ ተፈርዶበት በእስር ላይ እያለ በስህተት የተለቀቀ የጥገኝነት ጠያቂ እያፈላለጉ ነው። የአውሮጳ ህብረት በቻይና ወሳኝ የጥሬ ዕቃዎች ላይ ያለውን ጥገኝነት መግታት ያስችለኛል ያለውን ርምጃ ሊወስድ ነው። ሩስያ ሌሊቱን በዩክሬን ባደረሰችው የሚሳኤል እና የድሮን ጥቃት በትንሹ አራት ሰዎች ተገደሉ ፤ 20 ሰዎች ቆሰሉ። አሜሪካ ግዙፍ የጦር አውሮፕላን ተሸካሚ መርከቧን ወደ ካሪቢያን ባህር ማስጠጋቷን ተከትሎ ከደቡብ አሜሪካዊቷ ሀገር ቮንዙዌላ ጋር ጦርነት ሊቀሰቀስ…
  continue reading
 
የጥቅምት 14 ቀን 2018 ዓ.ም. የዶቼቬለ አርዕስተ ዜና ዶቼቬለ ከኢትዮጵያ የሚሰሩ 9 ዘጋቢዎቹ በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሀን ባለሥልጣን መታገዳቸውን ተቃወመ፤ የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት በዘጋቢዎቹ ላይ የተጣለውን እገዳም በአስቸኳይ እንዲያነሱ ጥሪ አቀረበ። የዩናይትድ ስቴትስ፣ የሳዑዲ አረብያ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶችና የግብጽ ተወካዮች ከሱዳን ተፋላሚ ኃይላት ጋር ሰብዓዊ ስምምነት ላይ እንዲደርሱ ግፊት ለማድረግ ዛሬ ዋሽንግተን ውስጥ ይወያያሉ ተብሎ ይጠበቃል። ኤም 23 የተባለው ታጣቂ ቡድን ቢያንስ 500 ኪሎ ግራም ወርቅ ከምሥራቅ ኮንጎው የማዕድን ማ…
  continue reading
 
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለሥልጣን ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ የዶቼ ቬለ ዘጋቢዎችን ለጊዜው ማገዱን በዛሬው ዕለት በደብዳቤ አስታወቀ። ከሁለት ዓመት በላይ በዘለቀው የሱዳን ጦርነት ሕዝቡ አሳሳቢ የሰብአዊ ቀውስ እየተጋፈጠ እንደሚገኝ የተመ የሕጻናት መርጃ ድርጅት ዩኒሴፍ አመለከተ።በመላው ዓለም ከሚካሄዱት ግጭቶች 40 በመቶው አፍሪቃ ውስጥ እንደሆነ ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ ገለጸ።የአውሮጳ ሕብረት በዛሬው ዕለት ሩሲያ ላይ ተጨማሪ ማዕቀቦችን ጣለ።By DW
  continue reading
 
As Tanzania heads to the polls on October 29, President Samia Suluhu Hassan faces voters for the first time, while the opposition hopes to chip away at decades of the ruling CCM's dominance. Eddy Micah Jr. speaks with political analyst Paternus Niyegira and DW’s Faidha Ngaga in Dar es Salaam about the key issues, the Gen Z factor, and whether Tanza…
  continue reading
 
ከ60 ዓመታት በላይ በአጭር ሞገድ ስርጭቱን ሲያስተላልፍ የቆየው ዶቼ ቤለ ከጥቅምት 16 ቀን፣ 2018 ዓ.ም ጀምሮ የአጭር ሞገድ ሥርጭቱን ያቋርጣል።በምትኩ በሳተላይት እና እንደ ፌስቡክ ፣ዩቱዩብ እና ቴሌግራምን በመሳሰሉ ዲጅታል መድረኮች ስርጭቱን ይቀጥላል።ያም ሆኖ ኢንተርኔት ተጠቃሚ ላልሆነው የኅብረተሰብ ክፍል ውሳኔው የሚጎዳ ነው ተብሏል።By DW
  continue reading
 
-የጀርመን መራሔ መንግሥት ፍሪድሪሽ ሜርስ ሥደተኞችን የሚያጥላላ መልዕክት ማስተላለፋቸዉ የቀሰቀሰዉ ቁጣና ተቃዉሞ እንደቀጠለ ነዉ።የሜርስን መግለጫ፣ ፖለቲከኞች፣ የመብት ተሟጋቾችና የኤኮኖሚ ባለሙያዎች ነቅፈዉታል።--የሩሲያ ጦር ኃይል የኑክሌር ጦር መሳሪያ ልምምድ ጀመረ።ልምምዱ የኑኬሌር አረር መሸከም የሚችሉ ሚሳዬሎችን፣ መርከቦችንና አዉሮፕላኖችን ያካተተ ነዉ።---የእስራኤል ጠቅላይ ሚንስትር ቢኒያሚን ኔታንያሁ እስራኤል በዩናይትድ ስቴትስ ቁጥጥር ሥር የምትገኝ ሐገር አይደለችም አሉ።ኔታንያሁ የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝደንትን ከማነጋገራቸዉ በፊት ዛሬ እ…
  continue reading
 
For decades, he was the face of the opposition in Kenya — a political giant who shaped the democracy through protest, persistence, and power-sharing deals. Who will fill the vacuum left by Raila Odinga, the late veteran ''people's president''? Eddy Micah Jr. talks to political analyst Billian Ojiwa and DW correspondent Felix Maringa in Kenya.…
  continue reading
 
አ.አ፥ በባቡር አደጋ ኢትዮጵያ ውስጥ ቢያንስ 14 ሰዎች መሞታቸው ተገለጠ፤ ገዋኔ፥ ነዋሪዎች በተቃውሞ የኢትዮጵያ ጅቡቲን አውራ ጎዳና መንገድን ዘግተው ነበር ተባለ፤ ፓሪስ፥ የፈረንሣይ የቀድሞ ፕሬዚደንት ታሰሩ፤ ዋሽንግተን፥ዶናልድ ትራምፕ የመካከለኛው ምሥራቅ አጋሮቻቸው ወደ ጋዛ ጦር ለመላክ ዝግጁ ናቸው አሉ፤ ጋዛ፥ ነዋሪዎች የተኩስ አቁሙ እንዳይጣስ ሥጋት ገብቷቸዋል ።By DW
  continue reading
 
• የቀድሞው የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት የተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ሥርዓተ ቀብር ዛሬ ተፈጸመ። • እስራኤል ትናንት እሁድ ከሐማስ ለተሰነዘረ ጥቃት አጸፋ ነው ካለችው ብርቱ የአየር ጥቃት በኋላ የጋዛ የተኩስ አቁም ተግባራዊነቱ እንደሚቀጥል የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ተናገሩ ። የአውሮጳ ህብረት በበኩሉ የጋዛ የተኩስ አቁም ገቢራዊነት እስኪረጋገጥ በእስራኤል ለመጣል ያሰበውን ማዕቀብ በይደር አቆያለሁ ብሏል። • የጣልያን የባሕር ድንበር ጠባቂዎች ላምፔዱሳ ደሴት አቅራቢያ 91 ሰዎች ከመስጠም መታደጋቸውን…
  continue reading
 
አጀማመሩ ላይ ዘንድሮም የሚደርስበት የለም የተባለለት ሊቨርፑል ለቡድኑ ደጋፊዎች እጅግ አስደንጋጭ በሆነ ሁኔታ ተደጋጋሚ ሽንፈቶችን አስተናግዷል ። አርሰናል፤ ማንቸስተር ሲቲ፤ ቸልሲ እና ማንቸስተር ዩናይትድ በድል ግስጋሴ ላይ ይገኛሉ ። ኢትዮጵያውያን አትሌቶች እንደተለመደው በተለያዩ ውድድሮች ድል ቀንቷቸዋል ።By DW
  continue reading
 
Nigeria’s human rights activist Omoyele Sowore remains a relentless thorn in the side of the authorities. He’s faced multiple arrests and harsh crackdowns but still vows to confront Nigeria’s political elite, especially the current President Bola Tinubu. But is his crusade truly for the people, or his political ambition?…
  continue reading
 
Some experts say South Africa meets several global indicators of a mafia state. Organized crime has infiltrated government institutions, corruption is rampant and assassinations are on the rise. Even police are drawing parallels with Colombia or Ecuador. Cai Nebe talks to Prof. Andre Duvenhage and DW correspondent Dianne Hawker in Johannesburg.…
  continue reading
 
እስራኤል በደቡባዊ ጋዛ የአየር ጥቃት መፈጸሟን አስታውቀች። ኢራን ለእስራኤል ይሰልል ነበር ብላ የወነጀለችው አንድ ግለሰብ በዛሬው ዕለት በስቅላት መቅጣቷን ተሰማ። ዩክሬይን ሌሊት ለዛሬ አጥቢያ በሩስያ የሳማራ ግዛት ላይ በፈጸመችው የድሮን ጥቃት የሩስያ የነዳጅ ማጣሪያ ማውደሟን አስታወቀች። በሺዎች የሚቆጠሩ አሜሪካውያን በዋሽንግተን ዲሲና ሌሎች ከተሞች አደባባይ ወጥተው የአሜሪካው ፕረዚደንት ዶናልድ ትራምፕን የሚቃወም ሰልፋ አድርገዋል።By DW
  continue reading
 
በኪሱሙ የራይላ ኦዲንጋ መታሰቢያ ዝግጅት ላይ በርካታ ሰዎች መቁሰላቸውን የኬንያ ቀይ መስቀል ባለሥልጣናት ተናገሩ። የፈረንሳዩ ቢኤንፒ ፓሪስባስ ዩናይትድ ስቴትስ ሱዳን ላይ የጣለችውን ማዕቀብ በመተላለፍ በሰጠው የባንክ አገልግሎት የኦማር አል-በሽር መንግሥት የዘር ማጥፋት እንዲፈጽም ረድቷል በሚል በአሜሪካ ፍርድ ቤት ጥፋተኛ ተባለ። በእስራኤል እና በሐማስ ጦርነት የተገደሉ ፍልስጤማውያን ቁጥር ከ68,000 በላይ መድረሱን የጋዛ የጤና ሚኒስቴር ዛሬ ቅዳሜ አስታወቀ። ኢራን ከአስር ዓመታት በፊት በኑክሌር መርሐ-ግብሯ ላይ ከልዕለ-ኃያላኑ የተፈራረመችው …
  continue reading
 
-ትግራይ ዉስጥ ለሁለት ዓመት በተደረገዉ ጦርነት ከ152 ሺሕ በላይ የክልሉ ሴቶች መደፈራቸዉን «የትግራይ ጄኖ ሳይድ» የተባለዉ ኮሚሽን አስታወቀ።ኮሚሽኑ በ166 ገፅ በሰነደዉ ጥናቱ በትግራይ ሴቶች ላይ ከተፈፀመዉ አጠቃላይ ፆታዊ ጥቃት 90 በመቶዉን ያደረሱት የኤርትራና የኢትዮጵያ ጦር ኃይላት ባልደረቦች ናቸዉ ይላል።----ባለፈዉ ሮብ የሞቱት የኬንያ የረጅም ጊዜ ዕዉቅ ፖለቲከኛ የራይላ ኦዲንጋ አስከሬን ዛሬ በይፋ ተሸኘ።---የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕና የሩሲያዉ አቻቸዉ ቭላድሚር ፑቲን የዩክሬን ጦርነት ሥለሚቆምበት ብልሐት በቅርቡ…
  continue reading
 
The harm of plastics on human health is well known, but what about their impact on the people living near the plants that produce them? In this episode, we hear from the women on the frontlines of the fight against petrochemical companies in one of the US’s most toxic strips of land known as “Cancer Alley.”…
  continue reading
 
All you need to know about Laszlo Krasznahorka: the Hungarian winner of the 2025 Nobel Prize for Literature, a gloriously anarchic celebration of an Italian children’s classic, an Icelandic murder mystery set on the Spanish island of Tenerife, poet and musician Matthew McDonald, and a race up a Slovenian mountain, pursued by Tadej Pogacar.…
  continue reading
 
የጥቅምት 6 ቀን 2018 ቀን አርዕስተ ዜናበአማራ ክልል ምሥራቅ ጎጃም ዞን የእነማይ ወረዳ ምክትል አስተዳዳሪና የሥራና ክህሎት ጽ/ቤት ኃላፊ የነበሩት አቶ አዲሱ ተሻለ ዛሬ ጠዋት በተተኮሰባቸው ጥይት ህይወታቸው ማለፉን የወረዳው የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ባሰራጨው ዘገባ አስታውቋል። የአፍሪቃ ሕብረት ማዳጋስካር ዉስጥ ተደረገ ያለዉን መፈንቅለ መንግሥት አወገዘ።ሕብረቱ ትናንት የማዳጋስካር ጦር ኃይል የሐገሪቱን የመንግሥትነት ሥልጣን መያዙን ተቃዉሟል።በአሁኑጊዜ በዓለማችን ቁጥሩ 14 ሚሊዮን የሚጠጋ ህዝብ በከባድ ረሀብ እየተሰቃዩ ነው ሲል…
  continue reading
 
Loading …
Copyright 2025 | Privacy Policy | Terms of Service | | Copyright
Listen to this show while you explore
Play