Search a title or topic

Over 20 million podcasts, powered by 

Player FM logo
show episodes
 
The original European current affairs podcast from Germany’s international broadcaster. Bringing you expert analysis and on-the ground reporting from the European capitals and beyond. Join host Kate Laycock and DW’s network of seasoned correspondents for your weekly dose of euro-politics and culture. Published every Thursday.
  continue reading
 
Looking to reconnect with nature? Want to make better decisions for the health of the planet? Every Friday, Living Planet brings you the stories, facts and debates on the key environmental issues of our time.
  continue reading
 
DW AfricaLink is packed with news, politics, culture and more — every weekday. From combating health issues and freedom of expression to finances, tolerance and environmental protection, we have it covered.
  continue reading
 
ዶይቼ ቬለ የዕለቱን ዋና ዋና ዜናዎች ከኢትዮጵያ እና ከመላው ዓለም በየቀኑ ያቀርባል። የኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ፖለቲካዊ እና ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ጨምሮ የመላው ዓለምን ውሎ የተመለከቱ ጠቃሚ መረጃዎች በሰባቱም የሣምንቱ ቀናት ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከዶይቼ ቬለ ያድምጡ። የዶይቼ ቬለን ዜናዎች በአፕል ፖድካስት እና በስፖቲፋይ ማድመጥ ትችላላችሁ። የዶይቼ ቬለ ዜና በራዲዮ፣ በሳተላይት እና በፌስቡክ በየዕለቱ በቀጥታ ይደመጣል።
  continue reading
 
Shirin al´adu, addinai da kuma zamantakewa tsakanin al´ummomi dabam-dabam a duniya. Taba Ka Lashe shiri ne da ke duba batutuwan da suka shafi al'adu da zamantakewa tsakanin al'ummomi da mabiya addinai dabam-dabam a duniya da zummar kyautata zamantakewarsu, zaman lafiya da kuma fahimtar juna tsakani. Muna gabatar muku da shirin ta rediyo a kowane mako, kuna kuma iya sauraronsa a shafinmu na Internet da kuma ta kafar Podcast.
  continue reading
 
Andreas ana shughuli nyingi za kufanya. Inambidi kushughulikia wageni hotelini, kuwatafutia wazazi wake chumba na pia kumhoji Charlemagne. Ziada ya hayo, wazazi wake wanamchunguza ex ni nani na wapi alikutana na binti yao. Mambo muhimu ya sarufi: Vitenzi vya utaratibu, wakati timilifu, uhusika usioungwa moja kwa moja.
  continue reading
 
Andreas amekamilisha masomo yake na yuko tayari kufanya utafiti wa makala yake ya kwanza. Kazi yake inamwelekeza na inampeleka (bila shaka pamoja na rafiki yake wa ajabu ex) katika iliyokuwa Ujerumani ya Mashariki. Mambo muhimu ya sarufi: Kauli-tendwa, vishazi tegemezi, vitenzi vya kujirejea, dhamira tegemezi.
  continue reading
 
Andrea i ka përfunduar studimet dhe tani është i gatshëm që të nisë mbledhjen e materialeve për artikullin e tij të parë. Puna e çon atë (dhe natyrisht edhe Eksën misterioze) në Gjermaninë Lindore. Elemente të rëndësishme gramatikore: Forma pësore e foljeve (Passiv), pjesët e varura të fjalive, foljet vetvetore, mënyra lidhore (Konjunktiv).
  continue reading
 
পাউলা ও ফিলিপ জার্মানির রহস্যজনক ঘটনা অনুসন্ধান করছে। তাদের সঙ্গে জার্মানির এক প্রান্ত থেকে আরেক প্রান্ত পর্যন্ত সফর করুন এবং সেই সাথে জার্মান শিখুন! এই কোর্স বিশেষভাবে আপনার জার্মান ভাষা শুনে বোঝার ক্ষমতা বৃদ্ধি করবে।
  continue reading
 
Andrea ka shumë punë. Ai duhet të kujdeset për klientët në hotel, të gjejë një dhomë për prindërit e tij dhe të bëjë një intervistë me Karlin e Madh. Veç kësaj, prindërit do të mësojnë se kush është Eksa dhe si e ka njohur Andrea atë. Elemente të rëndësishme gramatikore: foljet gjysmëndihmëse (modale), koha e kryer, rasa dhanore.
  continue reading
 
Mission Europe ለጀማሪዎች የተዘጋጀ የቋንቋ ትምህርት ሲሆን ፦ Mission Berlin ፦ Misja Kraków እና Mission Paris የሚሰኙትን ልብ ሰቃይ ወንጀል ነክ ታሪኮችን አካቶዋል። ወደ ቋንቋው ዓለም በመዝለቀ የፖላንድኛ፣የ ጀርመንኛ ወይም የፈረንሳይኛ ቋንቋ ይማሩ።
  continue reading
 
On the Green Fence lives up to its name in looking at complex, often divisive environmental issues from multiple angles. It’s not about greenism, but about delving into the major concerns of our time in an engaging and human way. DW reporter Neil King sits on the fence and explores the role business, society and science play in our transition to a more environmentally friendly world. In so doing, he aims to make sense of issues that affect us all, but which are often over-simplified or convo ...
  continue reading
 
Loading …
show series
 
*በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ወለጋ ዞን 17 ንጹሀን ዜጎች በታጣቂዎች ተገደሉ*ፍርድ ቤት የቀድሞው የሀዋሳ ከተማ ከንቲባን በነጻ አሰናበተ*ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና ሩዋንዳ የሰላም ስምምነት ሊፈራረሙ ነው*እስራኤል በኢራን ላይ የአፀፋ ርምጃ እንደምትወስድ አሳሰበች*ዜጎችን ከእስራኤል እና ኢራን የማስወጣት ርምጃው ቀጥሏል*ሩሲያ ጀርመንን አስጠነቀቀችBy DW
  continue reading
 
Activists in Kenya and the father of a man who was shot at close range by Kenyan police during a protest over the police custody death of influencer Albert Ojwang want justice. The Ojwang case has triggered a series of protests and the arrest of Nairobi police officers. DW's Eddy Micah Jr. speaks to Nyamisa Chelangat, an activist, and DW correspond…
  continue reading
 
በአማራ እና ትግራይ ክልሎች የሚገኙ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች መንግሥት ወደየቀያቸው እንዲመልሳቸው ጠየቁ። የትራምፕ አስተዳደር ዜጎቻቸው ላይ የጉዞ እገዳ እንዳይጣል ተገቢውን ማጣሪያ እንዲያደርጉ ለ36 ሃገራት ማሳሰቢያ ሰጠ። ማሳሰቢያው ከደረሳቸው 25ቱ የአፍሪቃ ሃገራት ሲሆኑ ኢትዮጵያ አንዷ ናት።እስራኤል ሁለት የኢራን የኒኩሊየር ማብላያ የሚገኝባቸው ሕንጻዎች አወደመች። ኢራን በአሜሪካ ድጋፍ ተደርጓል ላለችው ጥቃት የምትመልሰው አጸፋ የከፋ እንዲሚሆን ዝታለች። እስራኤል ለጥቃቱ ከ50 በላይ ተዋጊ ጀቶችን ማሰለፏን አስታውቃለች ።…
  continue reading
 
Two governors of the opposition People’s Democratic Party (PDP), along with their cabinet members and other lawmakers have abandoned the opposition and joined the ruling All Progressives Congress (APC). DW’s Eddy Micah Jr speaks to Dr. Timothy Golu, a former member of the House of Representatives and current Adviser to the Plateau State Governor, a…
  continue reading
 
አርስተ ዜና፤ --ኤርትራዉያን ስልታዊ የመብት ጥሰት እየደረሰባቸዉ መሆኑን የመንግሥታቱ ድርጅት አጋለጠ። --በእስራኤል የሚገኘው የቻይና ኤምባሲ በሀገሪቱ የሚገኙ የቻይና ዜጎች በሙሉ እስራኤልን በድንበር በኩል አቋርጠው እንዲወጡ አሳሰበ። በሌላ በኩል እስራኤል በኢራን ላይ የምታካሂደዉ ጥቃት በመቀጠሉ ጋና ዜጎቿን ከኢራን ማስወጣት ጀመረች።--ቡድን ሰባት በመባል የሚታወቁት ሰባቱ የበለፀጉት ሀገራት መሪዎች ትናንት ካናዳ ላይ የጀመሩትን ጉባኤ ዛሬ ለሁለተኛ ቀን እንደቀጠሉ ነዉ።--ፕሬዚዳንት ትራምፕ በበኩላቸዉ በመካከለኛዉ ምስራቅ ቀዉስን ተከትሎ አቋርጠ…
  continue reading
 
On Youth Day, South Africans honor the young people who were killed by apartheid police in Soweto on June 16, 1976. More than 500 people lost their lives in a tragedy that became a rallying point, inspiring a nation to rise up against the apartheid regime. Eddy Micah Jr. speaks with Gcotyelwa Jimlongo, programs officer at Futurelect, and DW’s Nonto…
  continue reading
 
ኢራንና እስራኤል ዛሬም ለአራተኛ ቀን አንዳቸው በሌላኛቸው ላይ የሚሳይል ጥቃቶችን መፈጸማቸውን ቀጥለዋል። ኢራን ዛሬም ወደተለያዩ የእስራኤል ከተሞች ባስወነጨፈቻቸው ሚሳይሎች በደረሱ ጥቃቶች 11 ሰዎች ተገድለዋል። የተ።መ የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር የጋዛ ጦርነት እንዲያበቃ ግፊት እንዲደረግ ጥሪ አቀረቡ። ኮሚሽነር ፎልከር ቱርክ ሁሉም ከተኛበት ነቅቶ ግጭቱን ለማስቆም በእስራኤልና በሀማስ ላይ ግፊቱን እንዲያጠናክር ጠይቀዋል።ቡድን ሰባት የሚባለው የዓለም ባለፀጋ ሀገራት ስብስብ የመሪዎች ጉባኤ በካናዳዋ በካናናስኪስ ከተማ ውስጥ ዛሬ ከጥቂት ሰዓ…
  continue reading
 
በአውሮጳ እግር ኳስ ግጥሚያ፦ የጀርመን ከ21 ዐመት በታች ተጨዋቾች ወደ ሩብ ፍጻሜ ማለፋቸውን አረጋግጠዋል ። ሊቨርፑል በከፍተኛ ክፍያ ጀርመናዊው አማካይ ፍሎሪያን ቪርትስን ሊያስመጣ ተስማምቷል ። ቅዳሜ የግብጹ አል አህሊ ከዩናይትድ ስቴትሱ ኢንተር ሚያሚ ጋ ያለምንም ግብ ተለያይቷል ። የ37 ዓመቱ አጥቂ ሊዮኔል ሜሲ የፈየደው ነገር አልነበረም ።By DW
  continue reading
 
Greenpeace Africa says 42,000 South Africans died because of air pollution in 2023, and wants South African energy producers to be held to account. But how will the country balance environmental risks with its energy demands? Eddy Micah Jr. talks to Greenpeace campaign lead Cynthia Moyo, and DW's Thuso Khumalo in Johannesburg.…
  continue reading
 
በዶናልድ ትራምፕ የሚመራው የዩናይትድ ስቴትስ አስተዳደር ኢትዮጵያን ጨምሮ 36 ሀገራትን የጉዞ ዕቀባ ከጣለባቸው ጎራ የማካተት ዕቅድ አለው ተባለ። በጋዛ ሠርጥ በእስራኤል እና በአሜሪካ ድጋፍ ምግብ በሚታደልበት ቦታ በተከፈተ ተኩስ ስምንት ሰዎች መገደላቸውን ባለሥልጣናት አስታወቁ። እስራኤል እና ኢራን አንዳቸው በሌላቸው ላይ በፈጸሟቸው ጥቃቶች የተገደሉ ሰዎች ቁጥር ጨመረ። የጀርመን መራኄ መንግሥት ኦላፍ ሾልስ በቡድን ሰባት ሀገራት ስብሰባ ላይ የእስራኤል እና የኢራንን ግጭት ለማቆም በአራት ጉዳዮች ላይ ከሥምምነት ይደረሳል የሚል ተስፋ እንዳላቸው አ…
  continue reading
 
*ደቡብ አፍሪቃ በጎርፍ አደጋ ቢያንስ 86 ሰዎች ሞቱ*እስራኤል እና ኢራን ውጥረት ቀጥሏል*የአሜሪካ ድምጽ አገልግሎት የፋርስ ቋንቋ ስርጭቱን መልሶ ጀመረ*ከትራምፕ 79ኛ የልደት ቀን ጋር የተገጣጠመው የዩናይትድ ስቴትስ ጦር 250ኛ ዓመት*የሸንገን ስምምነት 40 ዓመት ሞላው *ሩሲያ ተጨማሪ 1,200 የዩክሬን ወታደሮች አስክሬን መለሰችBy DW
  continue reading
 
ሞያሌ፥ ኢትዮጵያ ውስጥ በኤምፖክስ የተያዙ 19 ደረሱ፣ ካርቱም፥ ሱዳን እና ቻድ ስደተኛ መጠለያዎች ውስጥ ኮሌራ ወረሺኝ እየተዛመተ ነው፣ አ.አ፥ ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ ከእሥር መፈታቱን ሐቅ ሚዳያ ዐሳወቀ፣ ቴሕራን፥ ኢራን በእሥራኤል ከተደበደበች በኋላ 100 ድሮኖችን እሥራኤል ውስጥ ተኩስ ከፈቱ፣ ዋሽንግተን፥ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ፦ «ሁሉም ነገር ከማክተሙ በፊት ኢራን መደራደር አለባት» ሲሉ አስጠነቀቁ»፣ ዓለምአቀፍ፥ ከእሥራኤል የኢራን ጥቃት በኋላ በርካታ በረራዎች ተሰረዙ፣ አህመዳባድ፥ ከአውሮፕላን አደጋው አንድም ሰው መትረፉ ተዓምር ነው…
  continue reading
 
የሲዳማ ክልል ምክር ቤት የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ የነበሩትን የአቶ አለማየሁ ጢሞቲዮስን ያለመከሰስ መብት አነሳ።የአዲስ አበባ ሰበር ሰሚ ችሎት የጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ የዋስትና መብት እንዲጠበቅ ወሰነ።ከሕንድ ወደ ለንደን ለመጓዝ 242 መንገደኞችን አሳፍሮ የተነሳው አውሮፕላን በደቂቃዎች ውስጥ ተከስክሶ በርካቶች መሞታቸው ተሰማ። የአውሮጳ ሕብረት ኢራን የኒኩሊየር ጦር መሳሪያ እንዳይመረት የሚያግደዉንና የተቀበለችዉን ግዴታ እንድታከብር ጠየቀ።By DW
  continue reading
 
-መቀሌ ዉስጥ ዛሬ አደባባይ የተሰለፉ የትግራይ ተፈናቃዮች የክልሉ ፕሬዝደንት ፅሕፈት ቤት የሚገኝበትን ቅጥር ግቢ ጥሰዉ ገቡ።ከቤት ንብረታቸዉ የተፈናቀሉ ነዋሪዎች ወደቀያቸዉ እንዲመለሱ በተደጋጋሚ በአደባባይ ሠልፍ እየጠየቁ ነዉ።---የኢትዮጵያ መንግስት የሕግ ሒደትንም ሆነ የፕሬስ ነፃነትን እንደማያከብር ሁለት የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅቶች አስታወቁ።--ዩናይትድ ስቴትስ ኢራንን ካጠቃች የኢራን ጦር መካከለኛዉ ምሥራቅ የሚገኙ የአሜሪካ ጦር ሠፈሮችን እንደሚመታ የኢራን መከላከያ ሚንስትር አስጠነቀቁ።…
  continue reading
 
ሀይማኖትን መሠረት ያደረገ ጥቃት በሃድያ ዞን ፤ከፍተኛ የረሃብ አደጋ በሱዳን፤የእስራኤል ወታደሮች ፈጸሙት በተባለ የተኩስ እሩምታ 17 ፍልስጤማውያን መገደላቸውን፤በኦስትሪያ አንድ ታጣቂ በተማሪዎች ላይ በከፈተው ተኩስ 9 ተማሪዎች መገደላቸውንBy DW
  continue reading
 
መቐለ፥ ሕወሓት የፌዴራል መንግሥቱን በበርካታ ጉዳዮች ከሰሰ፤ ባሕርዳር፥ የማዳበሪያ ዋጋ ማሻቀብ በዋና ዋና ሰብሎች ላይ ተፅዕኖ ሊያሳድር ይችላል፤ ዋሽንግተን፥ 12 አገራት ላይ የተጣለው የጉዞ እገዳ መተግበር ጀመረ፤ የሎስ አንጀለስ አመጽ የተቀላቀለበት የተቃውሞ ሰልፍ፤ ሩስያ ሌሊቱን ዩክሬንን በመጠነ ሰፊ የድሮን ጥቃት ደበደበች፤ ጋዛ፥ የእስራኤል ጦር የርዳታ ቁሳቁሶችን በጋዛ ሰርጥ ላሉ ነዋሪዎች የጫነች የተባለች መርከብን አስቆመBy DW
  continue reading
 
Nigeria’s public debt is projected to exceed $100 billion following President Bola Tinubu’s request for new loans. The latest push to borrow is fueling concern over debt sustainability. Josey Mahachi talks to Mma Amara Ekeruche, a Senior Research Fellow at the Centre for the Study of the Economies of Africa (CSEA), and DW's Abiodun Jamiu in Nigeria…
  continue reading
 
የኢትዮጵያ ፖለቲከኞች እና አክቲቪስቶች “ጦርነት ይቁም፣ ግፋዊ አገዛዝ ይብቃ፣ ሰላም ይምጣ” የሚል ጥሪ ያቀረቡበትን ትዕይንተ-ሕዝብ በበይነ-መረብ አካሔዱ። በኦሮሚያ እና ቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች “በፖለቲካዊ እና የብሔር ልዩነት ምክንያት የተቀሰቀሰ የትጥቅ ግጭት እየተባባሰ” መሔዱን የአውሮፓ የሲቪል ጥበቃ እና የሰብአዊ ርዳታ ሥራ ክፍል አስታወቀ። በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ በጎርፍ 1,753 አባወራዎች ከቀያቸው ተፈናቀሉ። የእስራኤል ጦር በሰሜናዊ ጋዛ የሚገኙ ነዋሪዎች መንደራቸውን ለቀው እንዲወጡ ትዕዛዝ ሰጠ። በዩክሬን ኻር…
  continue reading
 
አርዕሥተ ዜና-የኢድ አል አድሐ በዓል ዛሬ በአብዛኛዉ ዓለም በሙሊሞች ዘንድ መከበር ጀመረ።ከሱዳን እስከ ምያንማር፣ ከጋዛ እስከ ካሽሚር የሚደረጉ ጦርነት፣ ግጭትና የመብት ረገጣዎች የመንፈሳዊዉን በዓል ድባብ አጥልተዉበታል።የሐጂ ሥርዓት ግን እስከ ዛሬ ብዙ መጨናነቅና አደጋ አልታየበትም ተብሏል።-የሩሲያ ጦር በዩክሬን ላይ መጠነ ሰፊ ጥቃት ከፈተ።የዩክሬኑ ፕሬዝደንት ቮልድሚየር ዘለንስኪ እንዳሉት አብዛኞቹ የየኩሬን ከተሞች «አረመኒያዊ» ባሉት ጥቃት ክፉኛ ተደብድበዋል።-ዩናይትድ ስቴትስ በዓለም አቀፉ የጦር ወንጀለኞች መዳኛ ፍርድ ቤት (ICC) ዳኞች …
  continue reading
 
*ኢትዮጵያ ከኤርትራ ጋር "የቃላት ጦርነት ውስጥ አልገባችም"*የሚኒስትሮች ምክር ቤት ለ 2018 ዓ ም ሁለት ትሪሊዮን የሚጠጋ በጀት አጸደቀ*ትራምፕ የኤርትራን ጨምሮ የ12 ሀገራት ዜጎች ዩናይትድ ስቴትስ እንዳይገቡ አገዱ*ከ1.5 ሚሊዮን በላይ የውጭ ዜጎች በዘንድሮ ሀጅ ተካፍለዋል*የዩናይትድ ስቴትስ ውሳኔ በፀጥታው ምክር ቤት ውጣ አጭሯል*የጀርመን መራኄ-መንግሥት ሜርዝ ለመጀመሪያ ጊዜ ከፕሬዝዳንት ትራምፕ ጋር ተገናኙBy DW
  continue reading
 
Loading …
Copyright 2025 | Privacy Policy | Terms of Service | | Copyright
Listen to this show while you explore
Play